በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክሪስትያን - ሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ሀገረ ስብከቱ
  • ቅዱሳት መካናት
  • አገልግሎቶች
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ምግባረ ሠናይ
  • ሰንበት ት/ቤት
  • አብነት ት/ቤቶች
  • ያግኙን
  • Menu Menu
  • እንኳን በደህና መጡ

  • አብነት ትምህርት ቤቶች የቤተ ክርስቲያናችን የህልውናዋ እስትንፋሶች ናቸው

    ግንባታው ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ በኹሉም የጉባኤ ቤቶች 300 ወንድ እና 100 ሴት በጠቅላላ 400 ተማሪዎችን በመቀበል ሊቃውንትን የሚያፈራ ነው፡፡

  • ሰንበት ት/ቤት

    ግንባታው ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ በኹሉም የጉባኤ ቤቶች 300 ወንድ እና 100 ሴት በጠቅላላ 400 ተማሪዎችን በመቀበል ሊቃውንትን የሚያፈራ ነው፡፡

Previous Previous Previous Next Next Next
123

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን

የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት

26

የአንድነት ገዳማት

5

በሰበካ ጉባኤ የሚተዳደሩ ገዳማት

484

አድባራት

1004

የገጠር አብያተ hርስቲያናት

1519

ጠቅላላ ድምር

ተጨማሪ መረጃዎችን ይመልከቱ

ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች

ሀገረ ስብከቱ የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ለምእመናን ተደራሽ ለማድረግ እየሠራ ነው። (ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ)

June 15, 2023

ሰኔ 7 ቀን 2015 ዓ.ም (ሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት) በበጎ አድራጊ ባለሞያዎች የተዘጋጀው የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ድረገጽ በብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ቡራኬ ትናንት ሰኔ 6 ቀን 2015 ዓ.ም ሥራ ጀምሯል።

Read more
https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/atbiya-emblem-400-with-space.png 400 400 tc https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/eotc-nw-logo-2.png tc2023-06-15 06:59:002023-06-15 07:04:12ሀገረ ስብከቱ የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ለምእመናን ተደራሽ ለማድረግ እየሠራ ነው። (ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ)

በላስታ ወረዳ ቤተ ክህነት የእንጃፋት አፄ አምባ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተ ክርስቲያንን ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ።

June 10, 2023

ከላስታ ወረዳ ቤተ ክህነት ዋና ጽ/ቤት ቅዱስ ላሊበላ ከተማ በስተ ምሥራቅ 65 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በ017 ቀበሌ እንጃፋት ከተማ የሚገኘው የአፄ አምባ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ለመገንባት በብፁዕ አቡነ ቄርሎስና በብፁዕ አቡነ ኤርምያስ የሀገረ ስብከታችን ሊቃነ ጳጳሳት ተባርኮ በሀገረ ስብከቱ ልዑካን የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡

Read more
https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/347247083_975156170499398_1363961415150315690_n-cover.jpg 412 400 tc https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/eotc-nw-logo-2.png tc2023-06-10 09:01:282023-06-10 09:01:28በላስታ ወረዳ ቤተ ክህነት የእንጃፋት አፄ አምባ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተ ክርስቲያንን ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ።

“ባለሙያዎች የዕውቀት አሥራት በማበርከት ለቅድስት ቤተ ክርስቲያኗ አእምሯዊ አሻራችሁን አስቀምጡ” ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ (የክብር ዶ/ር)

June 10, 2023

ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ግንቦት 24 ቀን 2015 ዓ.ም በመንበረ ጵጵስናቸው ከሀገረ ስብከቱ የሙያ ድጋፍ አገልግሎት ሕብረት የየክፍል ተጠሪዎች ጋር ምክክር ባደረጉበት ወቅት የዕውቀት አሥራት የማበርከት ጅምር በጎ ሥራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አባታዊ ጥሪ አስተላልፈዋል።

Read more
https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/352322218_279328284663897_1410197653905870727_n-cover.jpg 301 300 tc https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/eotc-nw-logo-2.png tc2023-06-10 08:48:002023-06-10 08:55:45“ባለሙያዎች የዕውቀት አሥራት በማበርከት ለቅድስት ቤተ ክርስቲያኗ አእምሯዊ አሻራችሁን አስቀምጡ” ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ (የክብር ዶ/ር)
Page 2 of 3123

በፌስቡክ ያግኙን

ብጹዕ አቡነ ቄርሎስ

ብጹዕ አቡነ ኤርምያስ

ፈለገ አእምሮ

“ትላልቅ አብያተ ክርስትያናትን ገንብተን ታላላቅ ሊቃውንትን ከምናጣ፤ ታላላቅ ሊቃውንትን አፍርተን እንደ ጥንቱ በድንኳን ብንገለገል ይሻለናል” ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ

ያግኙን

  • 033-331-0160

  • 033-431-2980

  • 033-540-0811

  • የዩትዩብ ገጻችንን ይጎብኙ

  • በፌስቡክ ያግኙን

  • ወልዲያ፣ ኢትዮጵያ

  • eotcnwd2012ec@gmail.com

© በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን - የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት | በአጥቢያ ዶት ኮም የተሰራ
  • Link to Facebook
Scroll to top Scroll to top Scroll to top