• እንኳን በደህና መጡ

  • አብነት ትምህርት ቤቶች የቤተ ክርስቲያናችን የህልውናዋ እስትንፋሶች ናቸው

    ግንባታው ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ በኹሉም የጉባኤ ቤቶች 300 ወንድ እና 100 ሴት በጠቅላላ 400 ተማሪዎችን በመቀበል ሊቃውንትን የሚያፈራ ነው፡፡

  • ሰንበት ት/ቤት

    ግንባታው ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ በኹሉም የጉባኤ ቤቶች 300 ወንድ እና 100 ሴት በጠቅላላ 400 ተማሪዎችን በመቀበል ሊቃውንትን የሚያፈራ ነው፡፡

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን

የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት

26

የአንድነት ገዳማት

5

በሰበካ ጉባኤ የሚተዳደሩ ገዳማት

484

አድባራት

1004

የገጠር አብያተ hርስቲያናት

1519

ጠቅላላ ድምር

ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች

ዐይንና ጆሮ የሚያሻው፣ የቅዱሱ ዐይንና ጆሮ (ክፍል ሦስት)

የፕሮጀክቱ አድማስ፣ ዓላማ፣ ራእይና ግብ፣ ጥንታዊና ባሕላዊ የአብነት ትምህርት ቤት ጎጆዎችን ወደ ሰገነት በመቀየር ብቻ የተገደበ አይደለም፡፡ ደቀመዛሙርቱ መሠረታዊ ፍላጎታቸውን ለማሟላት የሚያባክኑት ጊዜ ለንባብና ለበለጠ መራቀቅ እንዲያውሉት ማድረግን ታሳቢ ያደረገ’ንጅ፡፡ ብፁዕነታቸው ከሩቅ አሳቢ ልጆቻቸው ጋር ደቀመዛሙርቱን ተክተው እየለመኑ፣ በሔዱበት ኹሉ ለልጆቼ ብለው አስተባብረው ለክብራቸው ሳይጨነቁ አልባሳት፣ ምግብና መጠለያ እያሟሉ የደቀመዛሙርቱን እንግልት መቀነስን፣ ከእሳቸው የተሻሉ ሰዎችን ለመፍጠርም “ሀ” ብለዋል ጉዟቸውን ተያይዘውታል።

ዐይንና ጆሮ የሚያሻው፣ የቅዱሱ ዐይንና ጆሮ (ክፍል ኹለት)

ንጉሡና ካህኑ ቅዱስ ላሊበላ ያኔ የታየው ታሪክ ማስቀመጡ አልነበረም፤ ቅርስ ማውረሱም አልነበረም። ይልቁኑም የንጉሡ ዐይንና ጆሮ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ተአምራት የሠራባቸውን ቅዱሳት መካናት ለመሳለም የሚጓዘው የኢትዮጵያዊ ወገኑን የጉዞ እንግልት ማስቀረት ነበር።

ዐይንና ጆሮ የሚያሻው፣ የቅዱሱ ዐይንና ጆሮ (ክፍል አንድ)

አረጋዊው አባት ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ አስቸጋሪው መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ሳይበግራቸው የመንገድ መሠረተ ልማት የተሟላበትን በተሽከርካሪ፣ የመንገድ መሠረተ ልማት የሌለውን አካባቢ በባሕላዊ መጓጓዣ፣ ከፊሉን ደግሞ በእግር እየተጓዙ ሕዝባቸውን ባርከዋል፤ አስተምረዋል። አሁን ደግሞ “በቃኝ” በሚለው የሊቅነት ሚዛነ ሰብእናቸው በጸሎት ታግዘው ሰው ተክተዋል።

ፈለገ አእምሮ

“ትላልቅ አብያተ ክርስትያናትን ገንብተን ታላላቅ ሊቃውንትን ከምናጣ፤ ታላላቅ ሊቃውንትን አፍርተን እንደ ጥንቱ በድንኳን ብንገለገል ይሻለናል” ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ