• እንኳን በደህና መጡ

  • አብነት ትምህርት ቤቶች የቤተ ክርስቲያናችን የህልውናዋ እስትንፋሶች ናቸው

    ግንባታው ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ በኹሉም የጉባኤ ቤቶች 300 ወንድ እና 100 ሴት በጠቅላላ 400 ተማሪዎችን በመቀበል ሊቃውንትን የሚያፈራ ነው፡፡

  • ሰንበት ት/ቤት

    ግንባታው ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ በኹሉም የጉባኤ ቤቶች 300 ወንድ እና 100 ሴት በጠቅላላ 400 ተማሪዎችን በመቀበል ሊቃውንትን የሚያፈራ ነው፡፡

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን

የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት

26

የአንድነት ገዳማት

5

በሰበካ ጉባኤ የሚተዳደሩ ገዳማት

484

አድባራት

1004

የገጠር አብያተ hርስቲያናት

1519

ጠቅላላ ድምር

ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች

በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት የላስታ ወረዳ ቤተ ክህነት ንዑስ (የቀጠና ጽ/ቤት) እና የስብከተ ወንጌል አዳራሽ አስገንብቶ አስመረቀ።

የቀጠና ጽ/ቤቱና የስብከተ ወንጌል አዳራሹ በአቡነ ዮሴፍ ፣ እንጃፋትና ግራራይ አካባቢ ለሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት አገልግሎት የሚሰጥ ነው ተብሏል፡፡

ፈለገ አእምሮ

“ትላልቅ አብያተ ክርስትያናትን ገንብተን ታላላቅ ሊቃውንትን ከምናጣ፤ ታላላቅ ሊቃውንትን አፍርተን እንደ ጥንቱ በድንኳን ብንገለገል ይሻለናል” ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ