በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክሪስትያን - ሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ሀገረ ስብከቱ
  • ቅዱሳት መካናት
  • አገልግሎቶች
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ምግባረ ሠናይ
  • ሰንበት ት/ቤት
  • አብነት ት/ቤቶች
  • ያግኙን
  • Menu Menu

ቅዱሳት መካናት

April 27, 2023

ሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት በርካታ ማኅደረ ታሪክ ቅዱሳት መካናት መገኛ ነው፡፡ ሀገረ ስብከቱ የኦሪት መስዋዕት ሲሰዋባቸው የነበሩ ታሪካዊና እድሜ ጠገብ አድባራት፣ ውቅር፣ ፍልፍልና የዋሻ ውስጥ ቤተ መቅደሶችም አሉ፡፡ በ12ኛው ክ/ዘመን በጻድቅወንጉስ ቅዱስ ላሊበላ የተፈለፈሉትን የደብረ ሮሐ ቅዱስ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ ጣሪያው ክፍት ሆኖ ዝናብ የማያስገባው አቡነ አሮን መንክራዊ፣ ይምርሐነ ክርስቶስና ሌሎችም መካናት የሚገኙበት የተቀደሰ አካባቢ ነው፡፡
ልመናን ታክ በማድረግ በኢንዱስትሪው ዘርፍ የተሞክሮ ማዕከል የሆነው የተከዜ ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ሐዋርያ ክርስቶስን ጨምሮ 21 የአንድነትና 5 በቁሪት የሚተዳደሩ ገዳማት በዚሁ አንጋፋ ሀገረ ስብከት ይገኛሉ፡፡

በእነዚህ ገዳማትም 1229 አበው መነኮሳትና 1124 እናቶች መነኮሳይያት በአጠቃላይ ከ2353 በላይ መናኞች ጤዛ ልሰው ድንጋይ ተንተርሰው በበረሀ እየኖሩ ስለዓለም ሰላም፣ ፍቅርና አንድነት እየጸለዩ የሚገኙበት ይኸው ሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ነው፡፡

Share this entry
  • Share on Facebook
  • Share on X
  • Share on WhatsApp
  • Share on Pinterest
  • Share on LinkedIn
  • Share on Tumblr
  • Share on Vk
  • Share on Reddit
  • Share by Mail
https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/eotc-nw-logo-2.png 0 0 tc https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/eotc-nw-logo-2.png tc2023-04-27 16:37:342023-04-27 16:37:34ቅዱሳት መካናት
Search Search

Recent Posts

  • ዐይንና ጆሮ የሚያሻው፣ የቅዱሱ ዐይንና ጆሮ (ክፍል ሦስት)
  • ዐይንና ጆሮ የሚያሻው፣ የቅዱሱ ዐይንና ጆሮ (ክፍል ኹለት)
  • ዐይንና ጆሮ የሚያሻው፣ የቅዱሱ ዐይንና ጆሮ (ክፍል አንድ)
  • ሀገረ ስብከቱ የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ለምእመናን ተደራሽ ለማድረግ እየሠራ ነው። (ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ)
  • በላስታ ወረዳ ቤተ ክህነት የእንጃፋት አፄ አምባ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተ ክርስቲያንን ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ።

Archives

  • June 2025
  • May 2025
  • June 2023
  • May 2023
  • April 2023
© በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን - የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት | በአጥቢያ ዶት ኮም የተሰራ
  • Link to Facebook
Link to: ስለ ሀገረ ስብከቱ Link to: ስለ ሀገረ ስብከቱ ስለ ሀገረ ስብከቱ Link to: ምግባረ ሠናይ Link to: ምግባረ ሠናይ ምግባረ ሠናይ
Scroll to top Scroll to top Scroll to top