በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክሪስትያን - ሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት
  • ቀዳሚ ገጽ
  • ስለ ሀገረ ስብከቱ
  • ቅዱሳት መካናት
  • አገልግሎቶች
    • የልማት እንቅስቃሴዎች
    • ሐዋርያዊ ተልእኮ
    • ምግባረ ሠናይ
  • ሰንበት ት/ቤት
  • አብነት ት/ቤቶች
  • ያግኙን
  • Menu Menu
  • እንኳን በደህና መጡ

  • አብነት ትምህርት ቤቶች የቤተ ክርስቲያናችን የህልውናዋ እስትንፋሶች ናቸው

    ግንባታው ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ በኹሉም የጉባኤ ቤቶች 300 ወንድ እና 100 ሴት በጠቅላላ 400 ተማሪዎችን በመቀበል ሊቃውንትን የሚያፈራ ነው፡፡

  • ሰንበት ት/ቤት

    ግንባታው ሲጠናቀቅ በአንድ ጊዜ በኹሉም የጉባኤ ቤቶች 300 ወንድ እና 100 ሴት በጠቅላላ 400 ተማሪዎችን በመቀበል ሊቃውንትን የሚያፈራ ነው፡፡

Previous Previous Previous Next Next Next
123

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን

የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት

26

የአንድነት ገዳማት

5

በሰበካ ጉባኤ የሚተዳደሩ ገዳማት

484

አድባራት

1004

የገጠር አብያተ hርስቲያናት

1519

ጠቅላላ ድምር

ተጨማሪ መረጃዎችን ይመልከቱ

ዜናዎች እና ወቅታዊ ክንውኖች

ዐይንና ጆሮ የሚያሻው፣ የቅዱሱ ዐይንና ጆሮ (ክፍል ኹለት)

May 30, 2025

ንጉሡና ካህኑ ቅዱስ ላሊበላ ያኔ የታየው ታሪክ ማስቀመጡ አልነበረም፤ ቅርስ ማውረሱም አልነበረም። ይልቁኑም የንጉሡ ዐይንና ጆሮ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ተአምራት የሠራባቸውን ቅዱሳት መካናት ለመሳለም የሚጓዘው የኢትዮጵያዊ ወገኑን የጉዞ እንግልት ማስቀረት ነበር።

Read more
https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/photo_3_2025-05-27_10-39-21.jpg 853 1280 eotcnwd2012ec@gmail.com https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/eotc-nw-logo-2.png eotcnwd2012ec@gmail.com2025-05-30 08:37:382025-05-30 09:09:07ዐይንና ጆሮ የሚያሻው፣ የቅዱሱ ዐይንና ጆሮ (ክፍል ኹለት)

ዐይንና ጆሮ የሚያሻው፣ የቅዱሱ ዐይንና ጆሮ (ክፍል አንድ)

May 27, 2025

የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት በብዙ ነገር እድለኛና ባለጸጋ ነው። የእነ ቅዱስ ላሊበላ መንፈሳዊ ጸጋና የምሕንድስና ጥበብ ውጤት መገኛ ብቻ ሳይሆን፥ ምንጊዜም ጠቢባን ሰዎች ይወጡበታል፡፡ ሊቃውንትም ይፈልቁበታል፡፡

አረጋዊው አባት ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ አስቸጋሪው መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ሳይበግራቸው የመንገድ መሠረተ ልማት የተሟላበትን በተሽከርካሪ፣ የመንገድ መሠረተ ልማት የሌለውን አካባቢ በባሕላዊ መጓጓዣ፣ ከፊሉን ደግሞ በእግር እየተጓዙ ሕዝባቸውን ባርከዋል፤ አስተምረዋል። አሁን ደግሞ “በቃኝ” በሚለው የሊቅነት ሚዛነ ሰብእናቸው በጸሎት ታግዘው ሰው ተክተዋል።

Read more
https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/photo_5_2025-05-27_10-39-21.jpg 853 1280 eotcnwd2012ec@gmail.com https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/eotc-nw-logo-2.png eotcnwd2012ec@gmail.com2025-05-27 08:26:022025-05-27 08:29:38ዐይንና ጆሮ የሚያሻው፣ የቅዱሱ ዐይንና ጆሮ (ክፍል አንድ)

ሀገረ ስብከቱ የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ለምእመናን ተደራሽ ለማድረግ እየሠራ ነው። (ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ)

June 15, 2023

ሰኔ 7 ቀን 2015 ዓ.ም (ሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት) በበጎ አድራጊ ባለሞያዎች የተዘጋጀው የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት ድረገጽ በብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ቡራኬ ትናንት ሰኔ 6 ቀን 2015 ዓ.ም ሥራ ጀምሯል።

Read more
https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/atbiya-emblem-400-with-space.png 400 400 tc https://eotc-nw.org/a/wp-content/uploads/eotc-nw-logo-2.png tc2023-06-15 06:59:002023-06-15 07:04:12ሀገረ ስብከቱ የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ለምእመናን ተደራሽ ለማድረግ እየሠራ ነው። (ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ)
Page 1 of 212

በፌስቡክ ያግኙን

ብጹዕ አቡነ ቄርሎስ

ብጹዕ አቡነ ኤርምያስ

ፈለገ አእምሮ

“ትላልቅ አብያተ ክርስትያናትን ገንብተን ታላላቅ ሊቃውንትን ከምናጣ፤ ታላላቅ ሊቃውንትን አፍርተን እንደ ጥንቱ በድንኳን ብንገለገል ይሻለናል” ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ

ያግኙን

  • 033-331-0160

  • 033-431-2980

  • 033-540-0811

  • የዩትዩብ ገጻችንን ይጎብኙ

  • በፌስቡክ ያግኙን

  • ወልዲያ፣ ኢትዮጵያ

  • eotcnwd2012ec@gmail.com

© በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን - የሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት | በአጥቢያ ዶት ኮም የተሰራ
  • Link to Facebook
Scroll to top Scroll to top Scroll to top